1
በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡
3
ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡
8
የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤
11
በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡
12
ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡
13
መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የእኛ ናቸው፡፡
14
የምትንቀለቀልንም እሳት አስጠነቀቅኳችሁ (በላቸው)፡፡
15
ከጠማማ በቀር ሌላ የማይገባት የኾነችን፡፡
16
ያ ያስተባበለና ከትዕዛዝ የሸሸው፡፡
17
አላህን በጣም ፈሪውም በእርግጥ ይርቃታል፡፡
18
ያ የሚጥራራ ኾኖ ገንዘቡን (ለድኾች) የሚሰጠው፡፡
19
ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም፡፡
20
ግን የታላቅ ጌታውን ውዴታ ለመፈለግ (ይህንን ሠራ)፡፡