6
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
7
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
8
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
13
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡
17
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
18
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
19
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!
20
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
21
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
22
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
23
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
26
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡