2
የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
4
ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ ጠባቂ ያለባት እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡
5
ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡
7
ከጀርባና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡
8
እርሱ (አላህ) በመመለሱ ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡
10
ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡
11
የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ፡፡
12
(በበቃይ) የመሰንጠቅ ባለቤት በኾነችው ምድርም፤
13
እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው፡፡
15
እነርሱ በእርግጥ ተንኮልን ይሠራሉ፡፡
17
ከሓዲዎችንም ቀን ስጣቸው፡፡ ጥቂትን ጊዜ አቆያቸው፡፡