3
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
4
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
6
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
7
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
11
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
12
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
14
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
15
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
16
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
17
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
18
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
19
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
20
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
21
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
22
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡
23
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
25
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
26
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
Sonraki 12 ayet →