3
መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣
5
መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣
6
ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡
7
ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡
8
ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡
11
መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡
12
ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤
13
ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡
14
የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
15
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
16
የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን?
17
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡
18
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
19
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
21
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡
22
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም
24
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
27
በውስጧም ከፍተኛዎችን ተራራዎች አደረግን፡፡ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ፡፡
28
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
29
«ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት (ቅጣት) አዝግሙ፡፡
30
«ባለ ሦስት ቅርንጫፎች ወደ ኾነው ጥላ አዝግሙ፤» (ይባላሉ)፡፡
Sonraki 20 ayet →